ስብከት ስምንት የተሰዯደ የሰሊም መሌክተኞች እና ተስፋዎች
30 de dic. de 2022 ·
17m 31s
Descarga y escucha en cualquier lugar
Descarga tus episodios favoritos y disfrútalos, ¡dondequiera que estés! Regístrate o inicia sesión ahora para acceder a la escucha sin conexión.
Descripción
“ስለ ጽድቅ የሚሰደዱ ብፁዓን ናቸው፣ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና፡፡” የሚያስታርቁ ብፁዓን የሚለውን ተከትሎ ስለ ጽድቅ የሚሰደዱ ብፁዓን ናቸው የሚለው መጠቀሱ ምክንያት አለው፡፡ እነዚያ የእርቅ አገልግሎት አገልጋዮች ብዙ ጊዜ መከራን ይቀበላሉ፣ ሕይወታቸውንም የሚያጡበት ጊዜ አለ፣ ምክንያቱም እነርሱ ራሳቸውን የኢየሱስ ወገን ስላደረጉ ነው፡፡ እውነተኛ ደቀ መዛሙርት፣ በኢየሱስ የሚኖሩ፣ “የብፁዓን” ባሕርይ ያላቸው፣ ሰዎች መሆን እንዳለባቸው እንዲሆኑ በመልካም ሥነ ምግባር ሰዎችን የሚሞግቱ ብዙ ጊዜ ለኢየሱስ መከራን ይቀበላሉ፡፡
Información
Autor | Foundations by ICM |
Organización | Foundations by ICM |
Página web | - |
Etiquetas |
-
|
Copyright 2024 - Spreaker Inc. an iHeartMedia Company